#Ethiopia | ለ2017/18 የምርት ዘመን ሰባት መቶ 24ሺ 965.2 ሜትሪክ ቶን ወደ ሀገር ውስጥ ሲገባ 72 ሺ 497.9 ሜትሪክ ቶን ደግሞ ወደብ ላይ መድረሱ ተነግሯል ፡፡
ወደ አገር ውስጥ ከተጓጓዘው ውስጥ 459,798.2 ሜትሪክ ቶን ዳፕ እንዲሁም 265,167 ሜትሪክ ቶን ደግሞ ዩሪያ ነው፡፡
ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት የሚሆን 2.4 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት እቅድ መያዙን ከትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር የተገኘ መረጃ ያሳያል ፡፡
#ቅዳሜገበያ
ባሉበት ሆነው ትኩስ እና ወቅታዊ መረጃዎችን ለማግኝት ከስር ያሉትን ሊንኮች በመጫን ቤተሰብ ይሁኑ።
“””””””””””***””””””””””
ዩቲዩብ ገጽ: https://www.youtube.com/@getutemesgenet
ፌስቡክ ገጽ: https://web.facebook.com/getu26
ቴሌግራም ገጽ: https://t.me/getutemesgenet
ቲክቶክ ገጽ: https://www.tiktok.com/@getutemesgenet
ኢንስታግራም ገጽ: https://www.instagram.com/getutemesgenet
ኤክስ: https://x.com/getutemesgenet
አማርኛ ድረ-ገጽ: https://getutemesgen.et
ኢንግሊዘኛ ድረ-ገጽ: https://en.getutemesgen.et
Source: GetuTemesgen









No comments yet.