የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ ግንባታ ቆመ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ ግንባታ በፀጥታ ችግር ምክንያት መቆሙን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።
ግንባታው ሊጠናቀቅ በተቃረበበት ወቅት፣ ኮርፖሬሽኑ ባጋጠመው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሥራውን አቁሞ ከቦታው ለመውጣት መገደዱን ገልጿል።
ግንባታው ሳይቋረጥ በታቀደው ፍጥነት ቢቀጥል ኖሮ፣ በመጪው መስከረም ወር መጨረሻ ተጠናቆ ለምረቃ ይበቃ እንደነበር ኮርፖሬሽኑ አክሎ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
በኢትዮጵያ አየር መንገድ የሚገነባው የደብረ ማርቆስ አየር ማረፊያ ግንባታ በፀጥታ ችግር ምክንያት መቆሙን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ስራዎች ኮርፖሬሽን አስታወቀ።
ግንባታው ሊጠናቀቅ በተቃረበበት ወቅት፣ ኮርፖሬሽኑ ባጋጠመው የፀጥታ ችግር ምክንያት ሥራውን አቁሞ ከቦታው ለመውጣት መገደዱን ገልጿል።
ግንባታው ሳይቋረጥ በታቀደው ፍጥነት ቢቀጥል ኖሮ፣ በመጪው መስከረም ወር መጨረሻ ተጠናቆ ለምረቃ ይበቃ እንደነበር ኮርፖሬሽኑ አክሎ ገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.