አጣዳፊ የድጋፍ ጥሪ፦ በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት፣ በጠምባሮ ልዩ ወረዳ የምትገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ቤተክርስቲያን አሁን ባለችበት አስቸጋሪ ሁኔታ ምክንያት የሁላችንንም እገዛ ትሻለች።
ቤተክርስቲያኗ በ1991 ዓ.ም. የተሠራች መቃኞ ስትሆን፣ በአሁኑ ወቅት በዝናብ፣ በነፋስ፣ በምስጥና በእድሜ ብዛት ምክንያት ለመውደቅ ተቃርባለች። የምዕመናን ልጆች በዛፍ ሥር ሆነው መዝሙር እየተማሩ፣ ወንጌል ሳይሰሙና የዕጣን ጢስ እንደናፈቃቸው በሃይማኖታቸው ጸንተው ይገኛሉ።
እባካችሁ!
ይህችን የገጠር ቤተክርስቲያን እንባ እናብስ፤ የተጀመረው የሕንፃ ቤተመቅደስ ግንባታ ለፍጻሜ እንዲበቃ ከ100 ብር ጀምሮ በመለገስ የበረከቱ ተካፋይ እንሁን።
የገቢ ማሰባሰቢያ የባንክ አካውንቶች
የአካውንት ስም፦የጎፎሬ ደብረ መንክራት በዓታ ለማርያም ሕንፃ አሰሪ ኮሚቴ
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ
በሚከተሉት ስልኮች ደውለው “አለንላችሁ” በማለት ድጋፍዎን ይግለጹ፦
0933055802
0911414852
ማሳሰቢያ፦ ይህ መልዕክት ለብዙዎች እንዲደርስ #ሼር በማድረግ ከበረከቱ ተካፋይ ይሁኑ !! የሰጡት ጥቂት ብር ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው።
#በአታለማርያም #ጎፎሬ #ኦርቶዶክስ #ኢትዮጵያ #ሕንፃግንባታ #ትኩረት #ቤተክርስቲያን
Source: GetuTemesgen









No comments yet.