በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ የጭነት ተሽከርካሪዎች ወደሀገር ውስጥ መግባታቸው ተጠቆመ
የኤሌክትሪክ መኪኖች ብቻ ወደ ሀገር እንዲገቡ በማድረግ የተጀመረው ሽግግር አሁን ላይ በተፈጥሮ ጋዝ የሚሰሩ ከባድ መኪናዎች እና የኢንዱስትሪ መሳሪያዎች ወደ አገር ውስጥ ማስገባት ከፍ ማለቱን አሁን ላይ የእቅዱ አካል እንደሆኑ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል።
@seledadotio@seledadotio
Source: SeledaPost
No comments yet.