የፋነ ነጋ የሙዚቃ ኮንሰርት
አዳማ በሙዚቃ ልትደምቅ ነው!
የአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ ቦራቲ አርት ፕሮሞሽን (Borati Art Promotion) ጋር በመተባበር ታላቅ የሙዚቃ ድግስ አዘጋጅቶላችኋል።
አንጋፋና ድንቅ ድምፃዊያን ቀመር ዩሱፍ ፣ጃምቦ ጆቴ፣ገላና ጋሮምሳ፣ ዮሰን ጌታሁን፣ ሄለን በርሄን አጣምሮ ፋነ ነጋ በአዲሱና ውቡ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ /የሙዚቃ ስራዎቹን ሊያቀርብ ዝግጅቱን አጠናቋል።
መግቢያ፦ በነፃ (Free Entry!)።
ቦታ፦ በአዳማ ከተማ አስተዳደር ህንፃ አጠገብ በሚገኘው አዲሱ የህዝብ አደባባይ/አንፊ ፓርክ/።
ቅዳሜ ሚያዝያ 17/2018
ሰዓት፦ ከምሽቱ 11:30 ጀምሮ።
Borati art promotion
“Back to the Future!”
አዳማ በኢንዱስትሪና በንግድ ብቻ ሳይሆን በኪነ-ጥበብም እያበበች መሆኑን የሚያሳይ ድንቅ መርሃ ግብር ነው። በነፃ መግቢያ የቀረበ በመሆኑ፣ የአዳማና የአካባቢው ነዋሪዎች በከተማ አስተዳደሩ ግቢ አጠገብ በተገነባው ዘመናዊ ፓርክ ተገኝታችሁ በፋነ ነጋ ሙዚቃ እንድትዝናኑ እጋብዛለሁ።
ጥበብ በአዳማ፣ ደስታ በአንፊ ፓርክ!
#getu # #AdamaEvents #BoratiArtPromotion #LiveConcert #EthiopianMusic #AdamaCity #BackToTheFuture #ፋነነጋ #አዳማ #ሙዚቃ #ነፃኮንሰርት #ጌጡተመስገን #GetuTemesgen



Source: GetuTemesgen









No comments yet.