ሀገሬ ቲቪ የዓለም ዋንጫ ቀጥታ ስርጭት መብት አገኘ !
ሀገሬ ቴሌቪዥን አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጣምራ የሚዘጋጁትን የ 2026 ዓለም ዋንጫ በኢትዮጵያ በብቸኝነት የማሰራጨት መብት አግኝቷል።
የቴሌቪዥን ተቋሙ ከሰሀራ በታች አለም ዋንጫዉን የማሰራጨት መብት ካለዉ ኒው ወርልድ ጋር ከስምምነት በመድረስ ለማስተላለፍ ተስማምቷል።.
@seledadotio
@seledadotio
ሀገሬ ቴሌቪዥን አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጣምራ የሚዘጋጁትን የ 2026 ዓለም ዋንጫ በኢትዮጵያ በብቸኝነት የማሰራጨት መብት አግኝቷል።
የቴሌቪዥን ተቋሙ ከሰሀራ በታች አለም ዋንጫዉን የማሰራጨት መብት ካለዉ ኒው ወርልድ ጋር ከስምምነት በመድረስ ለማስተላለፍ ተስማምቷል።.
@seledadotio
@seledadotio









No comments yet.