አርሰናል ወደ መሪነት ተመለሰ በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ኒውካስትልን 1 ለ 0 አሸንፏል። በኢምሬትስ በ…

- Advertisement -
Sidebar AD
አርሰናል ወደ መሪነት ተመለሰ
በ34ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ኒውካስትልን 1 ለ 0 አሸንፏል።
በኢምሬትስ በተደረገው ጨዋታ ኢቤሪቼ ኢዜ የአርሰናልን የማሸነፊያ ጎል አስቆጥሯል።
ውጤቱን ተከትሎም አርሰናል ሊጉን በ73 ነጥብ መምራት ችሏል።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2