አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 6 አስፍቷል በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ፉልሃምን በማሸነፍ …

- Advertisement -
Sidebar AD
አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 6 አስፍቷል
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ፉልሃምን በማሸነፍ ከተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 6 አሳድጓል።
በኢምሬትስ በተደረገው ጨዋታ አርሰናል ፉልሃምን 3 ለ 0 አሸንፏል።
ቪክቶር ዮኬሬሽ 2 ጎሎችን ሲያስቆጥር ቡካዮ ሳካ አንድ ጎል አስቆጥሯል።
ውጤቱን ተከትሎ አርሰናል ሁለት ቀሪ ጨዋታ ካለው ማንቼስተር ሲቲ ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ወደ 6 አሳድጓል።

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: