ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የፓን አፍሪካ ፓርላማ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | ​በደቡብ አፍሪካ ሚድራንድ መቀመጫውን ባደረገው የፓን አፍሪካ ፓርላማ በተካሄደ ምርጫ፣ ኢትዮጵያዊው ዶ/ር አሸብር ወልደጊዮርጊስ የተቋሙ ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት በመሆን በከፍተኛ ድምፅ ተመርጠዋል።

ዶ/ር አሸብር ይህንን የኃላፊነት ቦታ የያዙት አህጉራዊ ተቋሙ የአፍሪካን አንድነትና የሕዝቦች ውክልና ለማጠናከር በሚያደርገው እንቅስቃሴ ውስጥ የላቀ ሚና እንዲጫወቱ ታስቦ ሲሆን፣ ምርጫቸውም ለኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ስኬት ትልቅ ድል መሆኑ ተመልክቷል።

​Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: