የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም አስቸኳይ የድጋፍ ጥሪ
በከምባታ ጠምባሮና ሀላባ ሀገረ ስብከት የሚገኘው የጎፎሬ ደብረ መንክራት በአታ ለማርያም ቤተክርስቲያን የህንፃ ግንባታ አሁን ላይ በከፍተኛ የግብዓትና የገንዘብ እጥረት ምክንያት ፈተና ገጥሞታል።
የአካባቢው ምእመናን ግንባታው እንዳይቆም ድንጋዩን በአህያና በኮርቻ እየተሸከሙ በማቅረብ ላይ ይገኛሉ።
ያጋጠሙ ዋና ዋና ችግሮች፦
የድንጋይ እጥረት
የግንባታው መሠረት እየተሠራ ቢሆንም፣ ድንጋዩን ለማውጣትና ለማጓጓዝ የገንዘብ እጥረት ገጥሟል።
የትራንስፖርት ችግር
የመንገድ ብልሽትና የነዳጅ እጥረት ድንጋዩን በመኪና ለማቅረብ አዳጋች አድርጎታል።
የባለሙያ ክፍያ
ለግንባታ ባለሙያዎች የሚከፈል የገንዘብ እጥረት ስራው እንዳይቋረጥ ስጋት ሆኗል።
የልገሳ ሂሳብ ቁጥሮች (የህንፃ አሰሪ ኮሚቴ)፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ (CBE)፦ 1000624326281
አቢሲኒያ ባንክ፦ 240587815
አዋሽ ባንክ፦ 013201006748101
ዳሸን ባንክ፦ 5640919295011
📞 ለበለጠ መረጃና የሞራል ድጋፍ፦
0933055802 ወይም 0911414852 ደውለው “አለንላችሁ” በማለት ከጎናቸው መሆንዎን ይግለጹ።
ወገኖቼ ዛሬ በከተማው ዘመናዊ ህንፃዎች መሀል ሆነን ድል ስናከብር፣ በገጠር ያሉ ወገኖቻችን በአህያ ድንጋይ እየጫኑ ቤተ መቅደስ ለመሥራት የሚደክሙትን መዘንጋት የለብንም። የሰጡት ጥቂት ብር ለዚህች ቤተክርስቲያን ትልቅ ተስፋ ነው። በእመቤታችን ስም የቀረበውን ይህን ጥሪ ሰምተን ሁላችንም የበረከቱ ተካፋይ እንድንሆን እማጸናለሁ።
የሰጡት ጥቂት ብር፣ ለቤተክርስቲያኗ ትልቅ ተስፋ ነው!
#getu #GoforeBaataMariam #OrthodoxEthiopia #ChurchConstruction #CharityAppeal #Ethiopia #HelpRuralChurch #ትኩረትለገጠርቤተክርስቲያን #የጎፎሬበአታለማርያም #ተዋህዶ #የድጋፍጥሪ #ጌጡተመስገን #GetuTemesgen

Source: GetuTemesgen









No comments yet.