ህወሓት ከሱዳን ጋር አብሮ እየሠራ ነው በሚል በፌዴራል መንግስት የቀረበበትን ክስ አስተባበለ፡፡ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (…

- Advertisement -
Sidebar AD
ህወሓት ከሱዳን ጋር አብሮ እየሠራ ነው በሚል በፌዴራል መንግስት የቀረበበትን ክስ አስተባበለ፡፡
ሕዝባዊ ወያነ ሐርነት ትግራይ (ሕወሓት) የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቀጠናውን ለማዳከም ከሱዳን ጋር በቅንጅት እየሠራ ነው በሚል ያቀረበበትን ክስ በጽኑ አስተባብሏል።
ድርጅቱ፤ ዛሬ ሚያዚያ 28 ቀን 2018 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ፣ “እነዚህን ክሶች ሙሉ ለሙሉ እቃወማለሁ” ብሏል።
ክሶቹን “መሠረተ ቢስ፣ ኃላፊነት የጎደላቸው እና ትኩረትን በሐሰተኛ መረጃ ለማስቀየር የሚደረግ ተደጋጋሚ አካሄድ ማሳያ ናቸው” ሲልም ገልጿቸዋል።
ተጨማሪ ለማንበብ አስታየት መስጫ ስር ያለውን ማስፈንጠሪያ ይጠቀሙ።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: