የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በከባድ የሙስና ወንጀል የሚፈለጉ አራት ግለሰቦችን ምስልና ስም ዝርዝር ይፋ አድር

- Advertisement -
Sidebar AD

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ቢሮ በከባድ የሙስና ወንጀል የሚፈለጉ አራት ግለሰቦችን ምስልና ስም ዝርዝር ይፋ አድርጓል።

እንደ ቢሮው መግለጫ ግለሰቦቹ በፈጸሙት ከባድ የሙስና ወንጀል በህግ የሚፈለጉ በመሆናቸው ህዝቡ ያሉበትን በመጠቆም የተለመደ ትብብሩን እንዲያደርግ ተጠይቋል።

የሚፈለጉት ግለሰቦች ስም ዝርዝር፦
1. በረከት ወርቁ አደራ
2. ጌታቸው አምነኝ ያየህ
3. ይልቃል የኔሰው ዘለቀ
4. አቡሽ አየለ ገነት

ፖሊስ ስለ ግለሰቦቹ ማንኛውንም መረጃ ያለው አካል በሚከተለው ስልክ መስመር ደውሎ እንዲያሳውቅ ጥሪ አቅርቧል፦
• ስልክ፦ 0111119475


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: