የቀረበ የክብር እና የባህር ጥሪ
#Ethiopia | በመሪ እያዩ መካነ ሕይወት አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ ቤተ ክርስቲያን እየተከናወነ የሚገኘውን የሕንጻ ቤተ መቅደስ ግንባታ ዳር ለማድረስ ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር ተዘጋጅቷል።
ግንባታውን ለማስቀጠል የታቀደው ይህ የባህር እና የክብር ጥሪ ግንቦት 8 እና 9 ቀን 2018 ዓ.ም ከጠዋቱ 3:00 ሰዓት ጀምሮ ይካሄዳል።
በዕለቱ በተዘጋጀው ባህር ላይ በመገኘት ማዕድ እየተቆረሰ ለቤተ ክርስቲያኑ ግንባታ የሚውል የገቢ ማሰባሰቢያ ይደረጋል።
ምዕመናን በዚህ የበረከት ተካፋይ እንዲሆኑ የቤተ ክርስቲያኑ የሕንጻ አሰሪ ኮሚቴ ጥሪውን ያስተላልፋል።
ለበለጠ መረጃ
ስልክ
+251947980166
+251912 609 000
+251911241074
ድጋፍ ለማድረግ
በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
1000321686854
በአባይ ባንክ
የቁጠባ ሂሳብ ቁጥር
0505
አድራሻ ፡-
በመሪ ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ከ 40 በ 60 ኮንዶሚኒየም በታች እና በዞን 2 አያት መኖሪያ ቤቶች
#EthiopianOrthodox #ChurchBuilding #SpiritualCall #EthiopiaNews
#getutemesgen #getu #ጌጡ #ጌጡተመስገን #addisababa
Source: GetuTemesgen









No comments yet.