የኢራን የሚሳኤል መሠረት ልማቶች 10% ብቻ በአሜሪካ ጥቃቶች እንደወደሙ ተዘገበ።የቀሩት 90% የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊ…

- Advertisement -
Sidebar AD
የኢራን የሚሳኤል መሠረት ልማቶች 10% ብቻ በአሜሪካ ጥቃቶች እንደወደሙ ተዘገበ።
የቀሩት 90% የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የሚሰሩ ሲሆኑ ምናልባትም በአየር ድብደባ ብቻ ከጥቅም ውጪ ለማድረግ አስቸጋሪ እንደሆኑ NYT ዘግቧል።
የኢራን የሚሳኤል መሠረተ ልማት በትራምፕ ውጊያ ጉዳት አላስተናገደም ማለት ይቻላል።
አሜሪካ የእግረኛ ጦር ካላሰማራች ወይም ሌላ መሳሪያ ካልተጠቀመች በስተቀር የኢራንን የሚሳኤል ተቋማት ለማውደም አስቸጋሪ እንደሆነ ዘገባው ጠቅሷል።
@seledadotio
@seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2