የኢራን የሚሳኤል መሠረት ልማቶች 10% ብቻ በአሜሪካ ጥቃቶች እንደወደሙ ተዘገበ።
የቀሩት 90% የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የሚሰሩ ሲሆኑ ምናልባትም በአየር ድብደባ ብቻ ከጥቅም ውጪ ለማድረግ አስቸጋሪ እንደሆኑ NYT ዘግቧል።
የኢራን የሚሳኤል መሠረተ ልማት በትራምፕ ውጊያ ጉዳት አላስተናገደም ማለት ይቻላል።
አሜሪካ የእግረኛ ጦር ካላሰማራች ወይም ሌላ መሳሪያ ካልተጠቀመች በስተቀር የኢራንን የሚሳኤል ተቋማት ለማውደም አስቸጋሪ እንደሆነ ዘገባው ጠቅሷል።
@seledadotio
@seledadotio
የቀሩት 90% የሚሆኑት ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የሚሰሩ ሲሆኑ ምናልባትም በአየር ድብደባ ብቻ ከጥቅም ውጪ ለማድረግ አስቸጋሪ እንደሆኑ NYT ዘግቧል።
የኢራን የሚሳኤል መሠረተ ልማት በትራምፕ ውጊያ ጉዳት አላስተናገደም ማለት ይቻላል።
አሜሪካ የእግረኛ ጦር ካላሰማራች ወይም ሌላ መሳሪያ ካልተጠቀመች በስተቀር የኢራንን የሚሳኤል ተቋማት ለማውደም አስቸጋሪ እንደሆነ ዘገባው ጠቅሷል።
@seledadotio
@seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.