#Ethiopia | ኢትዮጵያ ወርልድ ቴኳንዶ ፌዴሬሽን ሚያዚያ 08/2018 ባካሄደው ጠቅላላ ጉባኤ በቀጣይ 4 ዓመታት ፌዴሬሽኑን እንዲመሩ አቶ ዳዊት አስፋው በፕሬዝዳንትነት እና ሌሎች 6 የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት ምርጫ ማካሄዱ ይታወሳል።
በዚህም መሰረት የተመረጡት አመራሮች በመገናኘት የስራ ድርሻ ክፍፍል ምርጫ
1. አቶ ሁሴን ዝናብ- ምክትል ፕሬዚደንት
2. ኢ/ር ሸዊት የማነ -አቃቤ ነዋይ
3. ማስተር አብዱልቃድር መሀመድ -ቴክኒክ ኮሚቴ ሰብሳቢ
4. ዶ/ር መለሰ ጋርዴ -አባል
5. አቶ ሃይሉ ጉተታ -አባል
6. ወ/ሮ መሰረት አያሌው -አባል
በመሆን ፌዴሬሽኑን ለቀጣይ 4 ዓመታት በገንዘባቸዉ፣በእዉቀታቸዉ የሚመሩና የሚያገለግሉ ይሆናል።



Source: GetuTemesgen









No comments yet.