#Ethiopia | ከዛን ጊዜ በኋላ ባደረጓቸው ጨዋታዎች አርሰናል 5️⃣8️⃣ ጊዜ በማሸነፍ የበላይነት ይወስዳል።
በርንሌይ በበኩሉ በሁሉም ውድድሮች 3️⃣4️⃣ ጊዜ ሲረታ በ 2️⃣4️⃣ ጨዋታዎች ደግሞ አቻ ተለያይተዋል።
ሁለቱ ቡድኖች በዚህ አመት ተርፍ ሙር ላይ ባደረጉት ጨዋታ አርሰናል ድል አድርጎ ነበር።
Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)
#getutemesgen #getu
#tikvahethsport
Source: GetuTemesgen









No comments yet.