#ሰበር : አርሴናል ከ22 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሜየር ሊግ ሻምፒዮን ሆነ።
አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል።
አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል።
ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው።
@seledadotio
@seledadotio
አርሴናል ብርቱ ተፎካካሪው ማንችስተር ሲቲ ዛሬ ምሽት በበርንማውዝ 1 ለ 1 አቻ መለያየቱ ተከትሎ በሊጉ አንድ ጨዋታ እየቀረ የዋንጫ ባለቤት መሆኑን አረጋግጧል።
አርሴናል ዋንጫውን ያገኘው ከ22 ዓመታት በኋላ ነው።
በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ መሪነት ላለፉት ዓመታት የተገነባው ስብስብ በዘንድሮው ውድድር ዘመን በሜዳውም ሆነ ከሜዳው ውጭ ባደረጋቸው ወሳኝ ጨዋታዎች ያስመዘገበው ውጤት ለዚህ ታሪካዊ ስኬት አብቅቶታል።
ቡድኑ ከዚህ ስኬት ለተጨማሪ የአውሮፓ ቻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚም ነው።
@seledadotio
@seledadotio








No comments yet.