ኦርቶዶክሳውያን የጀመራችሁትን አስጨርሱልን !!!

- Advertisement -
Sidebar AD

ለገላን ሰሚ በዕለቱ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን እንድረስለት !!!

✝️ ከአዲስ አበባ በ32 ኪ.ሜ ርቀት ላይ የሚገኘው ይህ ጥንታዊ ቤተክርስቲያን ከተመሠረተ ከመቶ ዓመታት በላይ ሆኖታል።

✝️ ይሁንና በዚህ ሰዓት ግድግዳው በሙሉ በምስጥ እየተበላ ቤተክርስቲያኑ ከፍተኛ አደጋ ላይ ወድቋል

✝️ በሀገር ውስጥም በውጪ ሀገራትም የምትገኙ ኦርቶዶክሳውያንና የቅዱስ ሚካኤል ወዳጆች ተባብረን ቤተክርስቲያኑን ከመፍረስ እናድነው

✝️ አሁን ላይ በ5ወር ጊዜ በፍጥነት እየተሰራ የጣራ ስራ ላይ ስለደረሰ ለጣራ ስራ እጃችሁን ዘርጉልን።

✝️ የገዳሙ የባንክ አካውንት
1000265718063 – ኢ.ን. ባ /CBE/

✝️ ለበለጠ መረጃ በ +251950008283 ይደውሉ

በዚህ ጥሪ ላይ በመሳተፍ የበረከት ተካፋይ እንሁን። የሊቀ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ጥበቃና ተራዳኢነት አይለየን።

#አንዲት_ሐይማኖት_ኦርቶዶክስ_ተዋሕዶ
#አንዲት_ቤተክርስቲያን
#አንዲት_ጥምቀት
#ቅዱሳን
#ተዋህዶ
#ድንግል
#orthodoxchurch
#ኢትዮጵያ

Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: