መረጃ‼️
አዲሱ የታክስ አስተዳደር ሕግ፣ በግብይት ወቅት ደረሠኝ የማይቆርጡ ነጋዴዎች እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ ቅጣት እንዲጣልባቸው የሚያዝ ኾኖ ተዘጋጀ።
ሸቀጦች የተሸጡበትን ዋጋ ኾነ ብሎ በመቀነስ ደረሠኝ መቁረጥም ተመሳሳይ ቅጣት ይጣልበታል።
አሁን በሥራ ላይ ባለው ሕግ፣ ነጋዴዎች ያለ ደረሠኝ በሚያካሂዱት እያንዳንዱ ግብይት የሚከፍሉት ቅጣት 50 ሺሕ ብር ነው።
አዲሱ ረቂቅ ሕግ፣ ደረሠኝ ባለመቁረጥ ባንድ ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ የገንዘብ ቅጣት የተጣለባቸው ነጋዴዎች ድርጊቱን በድጋሚ ከፈጸሙ ከአምስት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ እስር እንደሚቀጡም አስፍሯል።
በረቂቅ ሕጉ ላይ ትናንት ምክክር ያደረጉ ባለድርሻ አካላት፣ የገንዘብ ቅጣቱ የተጋነነ መኾኑን በመጥቀስ ስጋታቸውን ገልጸዋል።
@seledadotio
@seledadotio
አዲሱ የታክስ አስተዳደር ሕግ፣ በግብይት ወቅት ደረሠኝ የማይቆርጡ ነጋዴዎች እስከ 100 ሺሕ ብር የሚደርስ ቅጣት እንዲጣልባቸው የሚያዝ ኾኖ ተዘጋጀ።
ሸቀጦች የተሸጡበትን ዋጋ ኾነ ብሎ በመቀነስ ደረሠኝ መቁረጥም ተመሳሳይ ቅጣት ይጣልበታል።
አሁን በሥራ ላይ ባለው ሕግ፣ ነጋዴዎች ያለ ደረሠኝ በሚያካሂዱት እያንዳንዱ ግብይት የሚከፍሉት ቅጣት 50 ሺሕ ብር ነው።
አዲሱ ረቂቅ ሕግ፣ ደረሠኝ ባለመቁረጥ ባንድ ዓመት ውስጥ ሁለት ጊዜ የገንዘብ ቅጣት የተጣለባቸው ነጋዴዎች ድርጊቱን በድጋሚ ከፈጸሙ ከአምስት እስከ ሰባት ዓመት በሚደርስ እስር እንደሚቀጡም አስፍሯል።
በረቂቅ ሕጉ ላይ ትናንት ምክክር ያደረጉ ባለድርሻ አካላት፣ የገንዘብ ቅጣቱ የተጋነነ መኾኑን በመጥቀስ ስጋታቸውን ገልጸዋል።
@seledadotio
@seledadotio







No comments yet.