“ እሁድ ብዙ አለቅሳለሁ ” ማርቲኔሊ

- Advertisement -
Sidebar AD

“ ዋንጫውን እያሰብኩ እንቅልፍ አጣሁ ” ራይስ

#Ethiopia | የመድፈኞቹ አማካይ ዴክላን ራይስ የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ እንደሚያገኝ እያሰበ እንቅልፍ እንዳጣ ገልጿል።

“ እሁድ ያንን የሊግ ዋንጫ በእጄ እንደምነካ እያሰብኩ እንቅልፍ መተኛት አዳግቶኛል ” ሲል ዴክላን ራይስ ተናግሯል።

ጋብሬል ማርቲኔሊ በበኩሉ “ በጣም ነበር ያለቀስኩት “ ሲል ዋንጫውን ሲያረጋግጡ ስለነበረው ደስታ አስታውሷል።

አክሎም “ እሁድ ዋንጫውን በእጃችን ስናስገባ የበለጠ እንደማለቅስ እርግጠኛ ነኝ “ ሲል ጨምሮ ተናግሯል።

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)

#getutemesgen #getu
#sport #new #uk #football
#tikvahethsport #winning


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1