የፍቺ መጠን ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ጭማሪ ማሳየቱ ተገለጸ
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
@seledadotio
@seledadotio
በአዲስ አበባ ከተማ ፍቺ የሚፈጽሙ ባለትዳሮች ብዛት ካለፈው ዓመት ተመሳሳይ ወቅት ጋር ሲነጻጸር ከ90 በመቶ በላይ ብልጫ ማሳየቱን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ አስታውቋል።
ኤጀንሲው በተያዘው በጀት ዓመት 9 ወራት ብቻ 3 ሺህ 340 ፍቺዎች መመዝገባቸውን ይፋ አድርጓል። በጥቅሉ የጋብቻም ሆነ የፍቺ ምዝገባዎች ካለፈው ዓመት ጋር ሲነጻጸሩ ጭማሪ አሳይተዋል ተብሏል።
@seledadotio
@seledadotio








No comments yet.