ክብር እና ሞገስ ለአባትነት!
ዛሬ ግንቦት 15 ቀን፤ በመላው ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አባቶች ቀን ለ18ኛ ጊዜ በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
አባት ማለት፦
* የቤተሰብ ምሰሶ፣ የኑሮ ዋስትና
* በጥላው ስር የምናርፍበት ታላቅ ዛፍ
* በምክሩ የምንመራበት የህይወት መቅረዝ ነው!
ለእኛ ስትሉ ለደከማችሁ፣ ህይወታችሁን ሙሉ ለሰጣችሁን እና ዛሬ ላለንበት ማንነት መሰረት ለሆናችሁን ውድ አባቶቻችን በሙሉ…
እንኳን አደረሳችሁ!
ክብር፣ ፍቅር እና ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ለአባቶቻችን ይሁን!
@seledadotio
@seledadotio
ዛሬ ግንቦት 15 ቀን፤ በመላው ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ አባቶች ቀን ለ18ኛ ጊዜ በታላቅ ድምቀት እየተከበረ ይገኛል።
አባት ማለት፦
* የቤተሰብ ምሰሶ፣ የኑሮ ዋስትና
* በጥላው ስር የምናርፍበት ታላቅ ዛፍ
* በምክሩ የምንመራበት የህይወት መቅረዝ ነው!
ለእኛ ስትሉ ለደከማችሁ፣ ህይወታችሁን ሙሉ ለሰጣችሁን እና ዛሬ ላለንበት ማንነት መሰረት ለሆናችሁን ውድ አባቶቻችን በሙሉ…
እንኳን አደረሳችሁ!
ክብር፣ ፍቅር እና ረጅም ዕድሜ ከጤና ጋር ለአባቶቻችን ይሁን!
@seledadotio
@seledadotio









No comments yet.