አሜሪካ የኢራን ሚሳዔል ማስወንጨፊያ ጣቢያን ደበደበች።
የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ ባወጣው መግለጫ ጥቃቱ በማዕድን ማውጫ ጣቢያ ላይ የነበሩ ጀልባዎች ኢላማ መደረጋቸውን ገልጿል።
ዕዙ ጥቃት የፈጸመበትን ምክንያት ሲያስረዳ “ራስን ለመከላከል የተወሰደ እርምጃ” ነው ብሎታል።
ጥቃቱ የተፈጸመው ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የመጨረሻውን ስምምነት ለማድረግ ከጫፍ ደርሰዋል እየተባለ ባለበት ወቅት ነው። #telegraph
@Seledadotio
@Seledadotio
የአሜሪካ ማዕከላዊ እዝ ባወጣው መግለጫ ጥቃቱ በማዕድን ማውጫ ጣቢያ ላይ የነበሩ ጀልባዎች ኢላማ መደረጋቸውን ገልጿል።
ዕዙ ጥቃት የፈጸመበትን ምክንያት ሲያስረዳ “ራስን ለመከላከል የተወሰደ እርምጃ” ነው ብሎታል።
ጥቃቱ የተፈጸመው ዩናይትድ ስቴትስ እና ኢራን የመጨረሻውን ስምምነት ለማድረግ ከጫፍ ደርሰዋል እየተባለ ባለበት ወቅት ነው። #telegraph
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -









No comments yet.