ተመስገን ለቤቴ በቅቻለሁ!

- Advertisement -
Sidebar AD

መድኃኔዓለም ስለማረኝ፣ ለታላቁ ክብር ስላበቃኝ ደስስስስ ብሎኛል🙏🙏🙏

ወዳጆቼ፣ አድናቂዎቼና መላው የኢትዮጵያ ህዝብ አንገታችሁን አስደፍቻችኋለሁና ከልባችሁ ይቅር በሉኝ. . . ?

ቃሉ ”የበደላችሁን ይቅር በሉ ” ይላልና እናንተም በእግዚአብሔር ስም ይቅር በሉኝ ? 🙏

በፀሎታችሁ አስቡኝ🙏

እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በቅርቡ በሰፊው መድረክ ኑዛዜዬን ትሰማላችሁ ፤ ብዙ የምናገረው አለኝ ❗️

እጅግ እወዳችኋለሁ❤ አከብራችኋለሁ🙏

*** አትፍረድ ይፈረድብሀል**

ጋዜጠኛና ፕሮሞተር
ሶፎንያስ ዋስይሁን


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: