የሸካ ዞኑ ለቦክሰኛ በረከት 1.4 ሚሊዮን ብርና 300 ካሬ መሬት ተሸለመ

- Advertisement -
Sidebar AD

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሸካ ዞን ማሻ ወረዳ ዎሎ ሾባ ቀበሌ ተወልዶ የአዲስ አበባ ቦክስ ክለብ በመቀላቀል በቦክስ 18 ፍልሚየዎችን አድርጎ 15 በዝረራ አሸንፏል። በኪክ ቦክስ 5 ፍልሚያዎችን አድርጎ 4 በበላይነት አጠናቋል።

ሸካ በዛሬው እለት ይህንን ጀግና በድምቀት ተቀብላለች። በረከት ወደ ትውልድ ቀዬው ሲገባ ህዝቡ በነቂስ ወጥቶ አቀባል አድርጓል። የሸካ ዞን አስተዳደርም ግማሽ ሚሊዮን ብር ሽልማት አበርክቶለታል።

በተጨማሪም

📌​የማሻ ከተማ አስተዳደር፡ 300 ካሬ ሜትር ቦታ እና 200,000 ብር

📌​የኪ ወረዳ አስተዳደር፡ 200,000 ብር

📌​የቴፒ ከተማ አስተዳደር፡ 200,000 ብር

📌​የአንድራቻ ወረዳ አስተዳደር፡ 200,000 ብር

📌​ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት ፓርቲ፡ 100,000 ብር

Via: ዶች ኤችዲ






Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1