የመቀሌ ነዋሪዎች ስጋትበትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ አፈሳ እና እስር ህዝቡን ሌላ ስጋት ውስጥ ከቶታል።ባለፈው አን…

- Advertisement -
Sidebar AD
የመቀሌ ነዋሪዎች ስጋት‼️
በትግራይ ክልል እየተካሄደ ያለው ወታደራዊ አፈሳ እና እስር ህዝቡን ሌላ ስጋት ውስጥ ከቶታል።
ባለፈው አንድ ወር ውስጥ ከ 30000 በላይ ወጣቶች ታፍሰው ወደ ክልሉ ልዩ ሀይል መግባታቸው ታውቋል።
የሰሞኑ አፈሳ እና እስር በርካታ ሰዎችን ያሳሰበ ሲሆን በዛሬው ዕለት ከወትሮው በተለየ መልኩ የትግራይ ተወላጆች በአውቶብስ ወደ አዲስ አበባ ለመሳፈር ከፍተኛ ሰልፍ እንደታየ የመቀሌ ምንጮቻችን ገልጸዋል።
ምስል:- ዛሬ መቀሌ መነን ሆቴል አካባቢ
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: