“ ያለ ጋብሬል እና ኢዜ ሊጉን አናሸንፍም ነበር ” ራይስ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | የመድፈኞቹ አማካይ ዴክላን ራይስ መለያ ምት ለሳቱት ጋብሬል ማግሀሌስ እና ኢዜ ያለውን ድጋፍ አሳይቷል።

ራይስ በሰጠው አስተያየትም “ ያለ ጋብሬል ማግሀሌስ እና ኢዜ በእርግጠኝነት ሊጉን አናሸንፍም ነበር ” ብሏል።

“ በጋራ አሸንፈናል የተሸነፍነውም በጋራ ነው ” ያለው ራይስ በቡድኑ ኮርቻለሁ በዚህ አመት አስደናቂ ጉዞ ነበረን ሲል ገልጿል።

Getu Temesgen – (ጌጡ ተመስገን)

#getutemesgen #getu
#tikvahethsport


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2