ከንቲባ አዳነች አቤቤ በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምፃቸውን ሰጡ

- Advertisement -
Sidebar AD

ከጠዋቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ በመላ ሀገሪቱ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ፣ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በሚወዳደሩበት ምርጫ ጣቢያ በአካል ተገኝተው ድምፃቸውን ሰጥተዋል።






Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: