ወሎ መርሣ ሰዳቱ አቡነተክለሃይማኖት ገዳም ዐሥር ሚሊየን ብቻ ይፈልጋል። ውኃ እናስገባላቸው።
ታዲያ ይህ የፈውስ ቦታ የአብነት ት/ቤት የተራራ ላይ ከተማ አደጋ ተጋርጦበታል መናንያኑን የሚፈትን የአብነት ተማሪዎቹን የሚበትን ስለዚህም ዛሬም የቦታው ቅድስና ምስጢር የገባቸውና የወደፊቱ ተስፋ የታያቸው በቦታው በረከት የተጠቀሙ አገልጋዮች ማህበራት ከገዳሙ ልማት ኮሚቴ ጋር ሆነው ገዳሙን ከውሃ እጦት ለመታደግ 10 ሚሊየን ለሚጠይቀው የውሃ ፕሮጀክት ግንቦት 29 እና 30/ 2018 ከምሽቱ 1 ስአት ጀምሮ የቀጥታ ስርጭት(ኦን ላይን) ገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብር አዘጋጅተው በዓለም ዙሪያ ያላችሁ ኦርቶዶክሳውያን እንድረስላቸው ይሉናል ።
የተክለሃይማኖት የሆነ አለን ይበለን
ገዳሙ እና የገዳሙ የልማት ኮሚቴ
አቢሲኒያ-2555552222
አማራ ባንክ-9900050734076
013200269023200 አዋሽ
1000753661615ንግድ
https://cash.app/$Abunetekleye
0911644781
0911981096
0911216958
0911671379
0911631126
መርሐግብሩን
በኦርቶዶክሳውያን ቲክታከሮች
በቋንቋዬነሽ ሚዲያ
በመንክር ሚዲያ
በደረጀዘ ወይንዬ ሚዲያ
በዚቅ ሚዲያ
በተአምኖ ሚዲያ
በአዛሔል ሚዲያ ተከታተሉ








No comments yet.