ይድረስ ለዳሽን ባንክ

- Advertisement -
Sidebar AD

ለአስቸኳይ ስራ ገንዘብ ተፈልጎ ቅዳሜ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓም በ5:50 ከዳሽን ባንክ ወደ ሌላ ባንክ 20ሺህ ብር ገንዘብ በዳሽን ሱፐር አፕ ብናስተላልፍም ገንዘቡ እስከ አሁን ሊደርስ አልቻለም።

ጉዳዩን ለማመልከት ወደ 6333 በተደጋጋሚ ብንደውልም ስልክ አያነሱም፣ ወደ ቅርጫፍ መስሪያ ቤት ሄደን ስንጠይቅ 6333 ላይ ካልሆነ እኛ መፍትሄ መስጠት አንችልም የሚል ምላሽ ነው የሰጡን።

አሁንም በተደጋጋሚ ወደ 6333 ብንደውልም ስልኩ በስህተት እንኳን አንድ ጊዜም አይነሳም።

ባንኩ ይህን መልዕክት ተመልክቶ መልስ ይስጠን።


Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: