“ጥልቅ ኅዘን ተሰምቶኛል” ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአርሲው የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲ…

- Advertisement -
Sidebar AD
“ጥልቅ ኅዘን ተሰምቶኛል” ጠቅላይ ሚኒስትሩ
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በአርሲው የኢትዮጵያ ኦሮቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አማኞችና ቤተ እምነት ጥቃት፣ “ጥልቅ ኅዘን” እንደተሰማቸው በጽ/ቤታቸው በኩል ባወጡት መገለጫ አስታውቀዋል።
ጠቅላይ ሚኒስቴር ጽ/ቤት ምርጫ እና ልማት ላይ ባደረገው መግለጫው፣ የአርሲውን ሃይማኖታዊ ጥቃት ከታጣቂዎች እና ከውጭ ኃይሎች ጋር አያይዞታል። የጥቃቱ ፈጻሚ ኦነግ-ሸኔ መሆኑን የገለጸ ሲሆን፣ በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ አማጺያን እና ለኢትዮጵያ ጥላቻ አላቸው ከተባሉ የውጭ ኃይሎች ጋር በቅንጅት የተፈጸመ ነውም ብሏል።
በአርሲው ጥቃት የተወነጀሉት የውስጥና የውጭ ኃይሎች፣ ‘ጽምዶ’ የተሸኘ ቅንጅት እንደፈጠረበትም መንግሥት ገልጿል። በዚሁ ቅንጅት ባለፈው ሰኞ’ለት የተካሄደውን 7ኛ ዙር ጠቅላላ ምርጫ ለማኮላሸት መከራ የተደረገ ቢሆንም፣ የደህነንት ኃይሉ አምክኖታል ተብሏል።
የመግለጫውን ሙሉ ይዘት ከላይ ይመልከቱ
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: