ደብረጽዮን ገብረሚካኤል የትግራይ ተዋጊ ኃይል የበላይ አዛዥ ሆኑ!
ጊዜያዊ መንግስቱን በማፍረስ የራሱን አስተዳደር ያነበረው የሕወሓት ቡድን በትናንትናው ዕለት በክልሉ የሚተገበር አፋኝ ረቂቅ አዋጅ ማጽደቁ ይታወሳል። እንደ ሻብያ ሁሉ ወታደራዊ ግዳጅን ግዴታ የሚያደርገው ይህ አዋጅ ታድያ አንድ ልብ ያልተባለ ስልጣንን ለደብረጽዮን ገብረሚካኤል ሰጥቷል።
አንዳፍታ ሚዲያ በተመለከተው በዚህ አዋጅ ላይ የክልሉ ፕሬዝዳንት የክልሉ ተዋጊ ኃይሎች የበላይ አዛዥ እንዲሆኑ ደንግጓል። በዚህም መሰረት አዋጁ ደብረጽዮንን ከፕሬዝዳንትነታቸው ባለፈ የክልሉ ተዋጊ ኃይል የበላይ አዛዥ አድርጓቸዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio
ጊዜያዊ መንግስቱን በማፍረስ የራሱን አስተዳደር ያነበረው የሕወሓት ቡድን በትናንትናው ዕለት በክልሉ የሚተገበር አፋኝ ረቂቅ አዋጅ ማጽደቁ ይታወሳል። እንደ ሻብያ ሁሉ ወታደራዊ ግዳጅን ግዴታ የሚያደርገው ይህ አዋጅ ታድያ አንድ ልብ ያልተባለ ስልጣንን ለደብረጽዮን ገብረሚካኤል ሰጥቷል።
አንዳፍታ ሚዲያ በተመለከተው በዚህ አዋጅ ላይ የክልሉ ፕሬዝዳንት የክልሉ ተዋጊ ኃይሎች የበላይ አዛዥ እንዲሆኑ ደንግጓል። በዚህም መሰረት አዋጁ ደብረጽዮንን ከፕሬዝዳንትነታቸው ባለፈ የክልሉ ተዋጊ ኃይል የበላይ አዛዥ አድርጓቸዋል።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -








No comments yet.