ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር የተፈጠረው ግጭት ማክተሙንና ታሪካዊ ስምምነት ላይ መደረሱን አስታወቁ
ትራምፕ ለሴኔት እጩ ባሪ ሙር በተዘጋጀ የድጋፍ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ስምምነቱ ዋሽንግተን የጠየቀቻቸውን ነጥቦች በሙሉ ያካተተ ነው።
በዚህም መሰረት ቴህራን የኑክሌር መሣሪያን በጭራሽ ላለማልማትና ላለመግዛት ተስማምታለች።
ስምምነቱ ሲፈረምም ስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ በይፋ ክፍት እንደሚሆንና የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል።
ስምምነቱ በሳምንቱ መጨረሻ በአውሮፓ ምድር በምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ፊት ሊፈረም እንደሚችል ይጠበቃል።
ሆኖም ዋሽንግተን ይህንን እንደ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ብታቀርበውም፣ ከኢራን በኩል እስካሁን ይፋዊ ማረጋገጫ አልተሰጠም።
ስምምነቱ የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁንም ጭምር ያስገረመ መሆኑ ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
ትራምፕ ለሴኔት እጩ ባሪ ሙር በተዘጋጀ የድጋፍ መድረክ ላይ እንደተናገሩት፣ ስምምነቱ ዋሽንግተን የጠየቀቻቸውን ነጥቦች በሙሉ ያካተተ ነው።
በዚህም መሰረት ቴህራን የኑክሌር መሣሪያን በጭራሽ ላለማልማትና ላለመግዛት ተስማምታለች።
ስምምነቱ ሲፈረምም ስትራቴጂካዊው የሆርሙዝ ሰርጥ በይፋ ክፍት እንደሚሆንና የአሜሪካ ወታደሮች ወደ ሀገራቸው እንደሚመለሱ ተገልጿል።
ስምምነቱ በሳምንቱ መጨረሻ በአውሮፓ ምድር በምክትል ፕሬዝዳንት ጄዲ ቫንስ ፊት ሊፈረም እንደሚችል ይጠበቃል።
ሆኖም ዋሽንግተን ይህንን እንደ ታላቅ የዲፕሎማሲ ድል ብታቀርበውም፣ ከኢራን በኩል እስካሁን ይፋዊ ማረጋገጫ አልተሰጠም።
ስምምነቱ የእስራኤሉን ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁንም ጭምር ያስገረመ መሆኑ ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio









No comments yet.