#FastMereja I በአርሲ ዞን አሳኮ ወረዳ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ 434 አባወራዎች ግምታቸው ከ6.8 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶች እና የሌሊት አልባሳት ድጋፍ ተደረገ። ይህንን ሰብአዊ ድጋፍ ያደረገው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአርሲ ዞን ቅርንጫፍ መሆኑ ታውቋል።



Source: FastMereja
#FastMereja I በአርሲ ዞን አሳኮ ወረዳ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ 434 አባወራዎች ግምታቸው ከ6.8 ሚሊዮን ብር በላይ የሆኑ የቤት ውስጥ ቁሳቁሶች እና የሌሊት አልባሳት ድጋፍ ተደረገ። ይህንን ሰብአዊ ድጋፍ ያደረገው የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር የአርሲ ዞን ቅርንጫፍ መሆኑ ታውቋል።



Source: FastMereja
Welcome, Login to your account.
Welcome, Create your new account
A password will be e-mailed to you.
No comments yet.