የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።
አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።
ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።
አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡
Source: Yeneta Tube








No comments yet.