በኮንጎ 75 የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ መጠቃታቸው ተገለፀ

- Advertisement -
Sidebar AD

የዓለም ጤና ድርጅት እንደገለጸው ወረርሽኙ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ 75 የዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የሕክምና ባለሙያዎች በኢቦላ ቫይረስ ተይዘዋል።

አንድ ከፍተኛ የዓለም ጤና ድርጅት ባለሥልጣን እንደገለፁት በቫይረሱ ከተጠቁ የህክምና ባለሙያዎች መካከል 17ቱ ህይወታቸው አልፏል ።

ብዙ የሕክምና ባለሙያዎች በሽታው
በይፋ ከመታወጁ በፊት ለበሽታው ተጋልጠዋል ተብሏል ።

አሁንም ቢሆን የጤና ባለሙያዎች ራሳቸውን ለመከላከል የሚያስፈልጉ መሠረታዊ መሣሪያዎች አቅርቦት እጥረት እንዳለ ገልፀዋል ። ዘገባው የሮይተርስ ነው፡፡


Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2