የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦትነገ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚ…

- Advertisement -
Sidebar AD
የጥገና ሥራ ለማከናወን የሚቋረጥ የኃይል አቅርቦት

ነገ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናወን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች 
ከጠዋቱ 2፡30-9፡30
👉ጎተራ ኮንዶሚኒየም ፣ወንጌላዊት ህንጻ፣ ዩኒማክ፣ መስቀል ፍላወር ፣ ተሻለ ጋራዥ፣ ዳኞችና አቃቢ ሕግ ቢሮ ፣ ኮስሞስ ሕንፃ፣ ድሪም ላይነር፣ ጎተራ ውሃ እና አካባቢው፣
👉የካ አባዶ ኮንዶሚኒየም፣ ካራ ከብት ተራ፣ ጥሩ መናፈሻ፣ አባዶ ኮንዶሚኒየም በከፊል እና አካባቢው፣
 
👉ኖህ አደባባይ ፣ ካፒታል ሲሚንቶ፣ ፔትራም ጁስ፣ ሰበታ በከፊል፣ ዲማማ፣ ዓለም ገና ዳለቲ ሀምበሳ እና አካባቢው፣
👉ሀግቤስ አራት መንታ፣ ጎጃም በረንዳ ጫፍ ፣ ጅንአድ፣ አበበች ጎበና ፣ ቄጤማ ተራ፣ ፓስተር አደባባይ፣ አቤት ሆስፒታል፣ ቅዱስ ዮሐንስ ቤ/ክ፣ ዳትሰን ሰፈር፣ ሰን ሆቴል ፣ 3ኛ ፖሊስ ጣቢያ፣ አዲስ አበባ ሜዲካል ኮሌጅ እና አካባቢው፣
👉ሰበታ ከተማ ፣ ቀበና ውሃ ማምረቻ ፣ ዲማ ሆስፒታል፣ ዋን ውሃ፣ አባሃዋ ትሬዲንግ ፣ ቦሌ ሁላሳ ፣ ሰበታ፣ ዓለም ገና፣ ጎጀብ እና አካባቢው፣
ከጠዋቱ 3፡00-9፡00
👉አምባሳደር  ሪል እስቴት፣ አያት ቤቶች ዞን 1፣2፣8፣ መሪ 40/60፣ 72 ቤቶች በከፊል እና አካባቢው ፣ 
ከጠዋቱ 3፡00-10፡00
👉ጉርድ ሾላ፣ ትምህርት መሳሪያዎች ማምረቻ ድርጅት፣ ግብርና ምርምር፣ ጃክሮስ አደባባይ በስተጀርባ እና አካባቢው፣
👉ቦሌ ሚካኤል፣ ሩዋንዳ፣ ቦሌ ሚኪ ካፌ ቡልቡላ ሸክላ ቤቶች፣ አየርማረፊያ ራዳር፣ ጊዮርጊስ ቤ/ክ፣ የቻይናዎች ከሬሸር፣ ግስላ ሰፈር፣ ሸገር ዳቦ እና አካባቢው የሃይል አቅርቦት ይቋረጣል።
ስለሆነም ክቡራን ደንበኞቻችን ይህንኑ በመገንዘብ ከወዲሁ ተገቢውን ቅድመ ዝግጅት እንድታደርጉ በአክብሮት እናሳስባለን፡፡
@Seledadotio
@Seledadotio

Source: SeledaPost

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: