#Ethiopia | ውድ እናታችን ወ/ሮ አለምነሽ ደሳ ከቤተሰቦቻቸው ተለይተው የደረሱበት ቦታ ባለመታወቁ ቤተሰቦቻቸው በከፍተኛ ጭንቀትና ሐዘን ውስጥ ይገኛሉ።
ስም: ወ/ሮ አለምነሽ ደሳ
የጠፉበት ቦታ: ሰሜን ሸዋ፣ ስውሯ ማርያም ገዳም
የጠፉበት ቀን: 20/03/2018 ዓ.ም.
ሁኔታ: ከሌሊቱ 12:00 ሰዓት ለመጸበል ወጥተው ከዚያ በኋላ አልተመለሱም።
የለበሱት ልብስ: ሰማያዊ ቀሚስ እና ነጠላ
የሚናገሩት ቋንቋ: ጉራጊኛ ብቻ
የጠፉበት ጊዜ: ከ6 ወር ከ20 ቀን በላይ ሆኗቸዋል።
ወ/ሮ አለምነሽ ደሳን ያየ ወይም ያሉበትን ቦታ የሚያውቅ ሰው ካለ፣ እባክዎ ቤተሰቦቻቸውን ያሳውቁ። ቤተሰቦቻቸው ለሚያገኙበት መረጃ ተገቢውን ወረታ እና ምስጋና እንደሚሰጡ ገልጸዋል።
📞 የመገናኛ ስልኮች
• 09-06765262
• 09-20-95-90-46
• 09-29-09-49-69
• 09-21-31-34-64
• 09-89-00-66-15
• 09-89-00-66-14
• 09-13-53-83-56
እባክዎ ይህን መረጃ በማጋራት (Share) እናታችን ወደ ቤተሰቦቿ እንድትመለስ ድርሻዎን ይወጡ።
መልዕክቱን ማጋራት እናትን ከልጆቿ ሊያገናኝ ይችላል።
#አፋልጉኝ #አለምነሽደሳ #የጠፉሰዎች #እናት #ስውሯማርያም #ጉራጊኛ #ኢትዮጵያ #MissingPerson #HelpFindHer

Source: GetuTemesgen








No comments yet.