1. አዲስ አበባ (ክልሉ ያለው መቀመጫ ብዛት – 158)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 10
– ብልፅግና 👉 134 መቀመጫዎች
– ኢዜማ 👉 8 መቀመጫዎች
– አንድ ኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 4 መቀመጫዎች
– ህዳሴ ፓርቲ 👉 2 መቀመጫዎች
– ኦነግ ፓርቲ 👉 2 መቀመጫዎች
– ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 👉 2 መቀመጫዎች
– ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 👉 2 መቀመጫዎች
– የወላይታ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ 👉 1 መቀመጫ
– የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) 👉 1 መቀመጫ
– የወሎ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– የግል እጩ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
2. አፋር (ዛሬ ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 135 መቀመጫዎች)
ምርጫ ውጤታቸው ይፋ የተደረገ የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 31
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 124 መቀመጫ
– የአፋር ነፃ አውጪ ግንባር ፓርቲ 👉 4 መቀመጫ
– የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) 👉 3 መቀመጫዎች
– የአፋር ህዝብ ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች
– የአርጎባ አንድነት ጀበርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
ድጋሚ ቆጠራ የሚከናወንበት ምርጫ ክልል ብዛት – 1
3. አማራ (ዛሬ ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 277 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 129
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 257 መቀመጫዎች
– የአማራ ዲሞክራሲ ሃይል ንቅናቄ 👉 4 መቀመጫዎች
– ኢዜማ 👉 3 መቀመጫዎች
– አብን 👉 2 መቀመጫዎች
– አርጎባ አንድነት ጀበርቲ 👉 1 መቀመጫ
– የኢትዮጵያ ብሄራዊ አንድነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– የቅማንት ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 👉 1 መቀመጫ
– ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 👉 1 መቀመጫ
– የወሎ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– ነጻነትና እኩልነት 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ 4 መቀመጫዎች በንባብ በተሰማው ሪፓርት አልተካተተም።
ምርጫ ያልተካሄደባቸው የምርጫ ክልል ብዛት – 8
4. ቤኒሻንጉል ጉሙዝ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 165 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 20
– ብልፅግና 👉 145 መቀመጫዎች
– የጉሙዝ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ 👉 14 መቀመጫዎች
– የቤንሻንጉል ህዝብ ነጻነት ንቅናቄ 👉 5 መቀመጫዎች
– የግል እጩ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
5. ድሬዳዋ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 189 መቀመጫዎች )
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 47
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 161 መቀመጫዎች
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 8 መቀመጫዎች
– ኢዜማ ፓርቲ 👉 6 መቀመጫዎች
– አዲስ ትውልድ 👉 3 መቀመጫዎች አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ 11 መቀመጫዎች በንባብ በተሰማው ሪፓርት አልተካተተም።
6. ጋምቤላ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 205 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 14
– ብልፅግና 👉 176 መቀመጫዎች
– ሰላም ለኢትዮጵያ 👉 17 መቀመጫዎች
– ኢዜማ ፓርቲ 👉 6 መቀመጫዎች
– ህዳሴ ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ 3 መቀመጫዎች በንባብ በተሰማው ሪፓርት አልተካተተም።
7. ኦሮሚያ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 528 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት – 173
– ብልፅግና 👉 523 መቀመጫዎች
– የግል እጩዎች 👉 4 መቀመጫዎች
– ኢዜማ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ በኦሮሚያ ክልል ካሉ 179 የምርጫ ክልል ምርጫው የተካሄደው 173 መሆኑን በሪፓርቱ ተገልጿል።
ለክልል ምክር ቤት ድጋሚ ቆጠራ የሚካሄድበት ምርጫ ክልል ብዛት = 1
ለክልል ምክር ቤት ድጋሜ ምርጫ የተወሰነበት = 2
8. ሲዳማ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 190 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 19
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 175 መቀመጫዎች
– መድረክ 8 መቀመጫዎች
– የሲዳማ አንድነት ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች
– የሲዳማ ህዝብ አንድነት ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 👉 1 መቀመጫ
– ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ 👉 1 መቀመጫ
– የኢትዮጵያ ዲሞክራሲ ህብረት 👉 1 መቀመጫ
– የመላው ሲዳማ ህዝብ ደሚሞክራሲ አንድነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
9. ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 171 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 22
– ብልፅግና 👉 144 መቀመጫዎች
– ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 👉 12 መቀመጫዎች
– ኢዜማ ፓርቲ 10 መቀመጫዎች፤
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች
– ወሎ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ 1 መቀመጫ በንባብ በተሰማው ሪፓርት አልተካተተም።
10. ደቡብ ኢትዮጵያ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 224 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 55
– ብልፅግና 👉 182 መቀመጫዎች
– ኢዜማ 👉 27 መቀመጫዎች
– የወላይታ ህዝቦች ነጻነት ንቅናቄ 👉 3 መቀመጫዎች
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 2 መቀመጫዎች
– የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ 👉 2 መቀመጫዎች
– ሰላም ለኢትዮጵያ ጥምረት 👉 2 መቀመጫዎች
– ጌዲዮ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 👉 2 መቀመጫ
– የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ 👉 2 መቀመጫ
– የግል እጩ 👉 1 መቀመጫ
– የኩሽ ህዝቦች ብሔራዊ ንቅናቄ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
ለክልል ምክር ቤት ድጋሚ ቆጠራ የሚካሄድበት ምርጫ ክልል ብዛት = 1
11. ማዕከላዊ ኢትዮጵያ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 170 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 34
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 143 መቀመጫዎች
– ኢዜማ ፓርቲ 👉 12 መቀመጫዎች
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 7 መቀመጫዎች
– ትብብር ለኢትዮጵያ አንድነት 👉 3 መቀመጫዎች
– ጎጎት ለጉራጌ አንድነትና ፍትህ ፓርቲ 👉 3 መቀመጫዎች
– ወሎ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– የወለኔ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
12. ሶማሌ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 252 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 66
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 214 መቀመጫ
– የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር (ONLF) 👉 20 መቀመጫ
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 13 መቀመጫ
– የሱማሌ ፌደራሊስት ፓርቲ 👉 2 መቀመጫ
– የግል እጩ 👉 1 መቀመጫ
– የምዕራብ ሶማሌ ዲሞክራቲክ ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– ህብረት ለዲሞክራሲ ለነጻነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
#ማስታወሻ ፦ ለክልል ምክር ቤት ድጋሚ ቆጠራ የሚካሄድበት ምርጫ ክልል ብዛት = 5
13. ሐረሪ (ምርጫ ውጤታቸው ይፋ በተደረጉት 36 መቀመጫዎች)
ምርጫ የተካሄደበት የክልል ም/ቤት ምርጫ ክልል ብዛት ፦ 3
– ብልፅግና ፓርቲ 👉 32 መቀመጫ
– የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– ነጻነትና እኩልነት ፓርቲ 👉 1 መቀመጫ
– የግል እጩ 1 መቀመጫ
– የሀረሪ ዲሞክራሲያዊ ድርጅት 👉 1 መቀመጫ አሸንፈዋል።
Source: GetuTemesgen









No comments yet.