ሰኔ 20/ 2018 ዓ.ም (ቅዳሜ ከ8:00 ጀምሮ)

- Advertisement -
Sidebar AD

ሁላችሁም በነጻ ተጋብዛችኋል!

ነገረ መጻሕፍት!

ተጋባዥ እንግዳ:- እስከዳር ግርማይ

የተመረጡት መጻሕፍት:-
– የፈረንጅ ሚስት
– ኢትዮጵያዊ ሀገሩ የት ነው?

አዘጋጅና አቅራቢ:- እንዳለጌታ ከበደ

አሰናጅ:- ዛጎል የመጻሕፍት ባንክ

የዝግጅት ቦታ:- FSS. አዳራሽ

በዝግጅቶቻችን ላይ በአካል በመገኘት መሳተፍ ለምትፈልጉ አድራሻችን:- ቀበና፣ ካቶሊክ፣ ኪዳነምሕረት ቤተክርስቲያን አቅራቢያ፣ ወደ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት በሚወስደው መንገድ፣ ባማ አዲስ ሕንፃ አጠገብ፣ FSS አዳራሽ ሲሆን፣ የመገኛ ቦታው Google Map link:-
https://maps.app.goo.gl/2n1myQXCCaTteCw69?g_st=ic

ለበለጠ መረጃ:- 0976066720
0900651010

በቴሌግራም ቻናላችንም ቤተሰብ ይሁኑን:-
https://t.me/ZagolBookBank1

ከዚህ ቀደም የተደረጉ ፕሮግራሞችን ለመከታተል:-
https://youtube.com/@endalegetamultimedia?si=hEO0egZkKPtR1mv0


Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: