ከደብረማርቆስ ባህርዳር በረራ‼️
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ – ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከደብረ ማርቆስ – ባሕር ዳር መደበኛ በረራ ሊጀምር ነው‼️
የደብረ ማርቆስ ከተማና የአካባቢው ማህበረሰብ ለዓመታት ሲጠብቀው የነበረውና የልማት ምዕራፍ ማሳያ የሆነው የደብረ ማርቆስ (ንጉሥ ተክለሃይማኖት) አውሮፕላን ማረፊያ፣ የመጀመሪያውን ታሪካዊ በረራ ካስተናገደ በኋላ አሁን ደግሞ አዲስና ተደራሽ የበረራ መስመር ሊጀምር መሆኑ ታውቋል።
በመሆኑም የበረራ ቀናትን እንደሚከተለዉ አሳውቋል::
1.ከአዲስ አበባ ወደ ደበረ- ማረቆስ ደርሶ መልስ በየቀኑ:
2.ከደብረ ማረቆስ ወደ ባህር ዳር በሳምንት አራት ቀን (4) ሲሆን የበረራ ቀን ሰኞ፣ዕሮብ፣አርብና እሁድ ነው
3.ከባህር ዳር ወደ ደበረ ማረቆስ ደግሞ በሳምንት ሶስት ቀን (3) የበረራ ቀን ማክሰኞ፣ሃሙስና ቅዳሜ መሆኑን ያሳወቀ ሲሆን ከሚቀጥለው አርብ ማለትም 19/10/2018ዓ/ም ጀምሮ አገልግሎቱ እንደሚጀምር ተገልጿል።
@Seledadotio
@Seledadotio
Related Posts
- Advertisement -








No comments yet.