‎የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ስምንት ምሁራንን ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ አሳደገ

- Advertisement -
Sidebar AD


‎#Ethiopia | ​የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ሥራ አመራር ቦርድ ባካሄደው ስብሰባ፣ በላቀ የትምህርትና የምርምር አፈጻጸማቸው አንቱታን ያተረፉ ስምንት ምሁራንን ከተባባሪ ፕሮፌሰርነት ወደ ሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ማሳደጉን አስታወቀ።

‎ይህ ከፍተኛ የአካዳሚክ ማዕረግ ዕድገት የተሰጣቸው

‎👉 ዶ/ር በውቀቱ መሐሪ፣
‎👉 ዶ/ር ሞላ ተፈራ፣
‎👉 ዶ/ር ምሳዬ ሙላቴ፣
‎👉 ዶ/ር ጌትነት ማስረሻ፣
‎👉 ዶ/ር ደሴ ጥበበ፣
‎👉 ዶ/ር ማስተዋል ብርሀን፣
‎👉 ዶ/ር አስማማው አጥናፉ እና
‎👉 ዶ/ር አስማማው ዓለሙ ናቸው።

‎​የተሰጠው የዕድገት ማዕረግ በአዲሱ የኢፌዲሪ ትምህርት ሚኒስቴር መመሪያ መሠረት የተከናወነ ሲሆን፣ ምሁራኑ በምርምር ሥራዎቻቸው፣ በማስተማር ሒደትና በተቋማዊ አመራር ላበረከቱት ጉልህና ከፍተኛ አስተዋጽኦ እውቅና የሰጠ ነው።

#ጎንደርዩኒቨርስቲ
#ጌጡተመስገን #ሚዲያናኮሚኒኬሽን
#Getutemesgen #Mediacommunication






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: