ታሪክን ለትውልድ የማሻገር ተራው የኔ ነው!

- Advertisement -
Sidebar AD

የቅርስ ጥበቃና ለቀጣይ ትውልድ የማስተላለፍ ታላቅ ተልዕኮ ውስጥ የእርስዎን ድርሻ ይወጡ።

📢 ከሰኔ 26–28 ቀን 2018 ዓ.ም.
🕛 ከምሽቱ 12፡00 ሰዓት ጀምሮ

🌍 በዓለም አቀፍ የገቢ ማሰባሰቢያ ቀጥታ ስርጭት ላይ በመሳተፍ ለታሪካዊ ቅርሳችን ጥበቃ ድጋፍዎን ያበርክቱ።

📍 መናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን
(አራዳ ጊዮርጊስ)

💳 በሁሉም ባንኮች
1423 በሚለው የአጭር ኮድ ቁጥር አማካኝነት የበኩልዎን ድጋፍ ማድረግ ይችላሉ።

🤝 ታሪካችንን እንጠብቅ፤
📜 ቅርሳችንን ለትውልድ እናሻግር፤
🇪🇹 ሁላችንም እንረባረብ!

#ታሪክን_ለትውልድ
#የኔ_ተራ
#1423






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: