ለሕክምና : አስቸኳይ ድጋፍ ጥሪ

- Advertisement -
Sidebar AD

#Ethiopia | በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጠምባሮ ልዩ ወረዳ ተወልዶ ያደገው የሺንሺንች ቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ መምህር መ/ር ሀብታሙ በላይነህ ለከባድ ሕክምና የገንዘብ ድጋፍ እንደሚያስፈልገው ተገልጿል።

በቀረበው የሕክምና ሪፖርት መሠረት፣ ታካሚው በከባድ የደም ካንሰር (Acute Myeloid Leukemia) መታመሙ ተገልጿል።

የሕክምና ሪፖርት ላይ እንደተጠቀሰውም ተጨማሪ ሕክምናና የስቴም ሴል ተከላ ሊያስፈልገው እንደሚችል ተገልጿል።

ቤተሰቡ እና ወዳጆቹ ሕክምናውን ለማስቀጠል የአቅማቸውን ድጋፍ እንዲያደርጉ ለበጎ አድራጎት ፈቃደኞች ጥሪ አቅርበዋል።

Habte Belayneh Herano
+251-955-357691
+251-916-463483

ለድጋፍ፦
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
ሂሳብ ቁጥር፡ 1000247451807
የሂሳብ ባለቤት፡ Adane Belayneh Herano

ለበለጠ መረጃ፡ ( አስታማሚ)
+251-986-251962 (የወንድሙ ስልክ)





Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2

You might want to listen to: