#Ethiopia | የአቶ መለሰ ሰብስቤ ንብረት የሆነው ኮድ 3 አአ 94338 ሲልቨር ቀለም ያለው ዶልፊን መኪና ሰኔ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከቦሌ ቻይና ገበያ ውስጥ ከሚገኘው መኖሪያ ቤታችን (ቦሌ ክፍለ ከተማ፣ ወረዳ 2 የቤት ቁጥር 137 በር ላይ ቀን 12:30 ሰዓት ተሰርቆብናል።
ለፖሊስ (ቦሌ ወረዳ 2 ቻይና ገበያ ጣቢያ አመልክተን ክትትል እያስደረግን ነው።
ይህን መኪና ያያችሁ ወይም ያገኛችሁ እባካችሁ በሚከተሉት ስልክ ቁጥሮች ያሳውቁን፦
+251-911-065548
+251-901-103840
የሚያገኘውን ወይም ትክክለኛ መረጃ የሚሰጠንን ሰው በተገቢው ወሮታ እንሸልማለን።
እባካችሁ ይህን መልዕክት በማጋራት ይተባበሩን።

Source: GetuTemesgen









No comments yet.