በአርባ ምንጭ በ52 ሺህ ካሬ ሜትር ላይ ያረፈው የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ተመረቀ

- Advertisement -
Sidebar AD

#FastMereja I በአርባ ምንጭ ከተማ በ52,000 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ የተገነባው ዘመናዊው የኩሪፍቱ ሪዞርት እና ስፓ ዛሬ በይፋ ተመርቋል። ፕሮጀክቱ 53 ቅንጡ ቪላዎችን ያካተተ ነው።






Source: FastMereja

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom2