የአርሰናል የዝውውር ኢላማ የነበረው ቪኒሺየስ ጁኒየር በሪያል ማድሪድ እንደሚቆይ ተገለፀ

- Advertisement -
Sidebar AD

በአርሰናል በጥብቅ ሲፈለግ የነበረው ብራዚላዊው የክንፍ አጥቂ ቪኒሺየስ ጁኒየር በዚህ የዝውውር መስኮት ከሪያል ማድሪድ እንደማይለቅ ስካይ ስፖርት ዘግቧል።

እንደ ዘገባው ከሆነ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ኮከብ አጥቂውን የመሸጥ ምንም አይነት ፍላጎት እንደሌለው ተጠቅሷል።

በተጨማሪም የክለቡ አመራሮች ከተጫዋቹ ጋር አዲስ የረጅም ጊዜ ውል ለማስፈረም በሚደረገው ንግግር ሙሉ በሙሉ በራስ መተማመን ላይ እንደሚገኙ ተጠቁሟል።




Source: Yeneta Tube

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1