አቤል መለሰ በትምህርቱ የላቀ ውጤት ያስመዘገበ፣ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናውን ለመውሰድ በትጋት ሲዘጋጅ የነበረ ብሩህ ተማሪ ነበር።
ይሁን እንጂ ታኅሣሥ 20 ቀን 2018 ዓ.ም. ከትምህርት ቤት ወደ ቤቱ ሲመለስ፣ በፒያሳ ሀገር አቀፍ ቲያትር አካባቢ ከተገነባ ሕንፃ 13ኛ ፎቅ ላይ የወደቀ 37 ኪሎ ግራም የሚመዝን ከባድ ቁስ በራሱ ላይ በመውደቁ ከባድ የራስ ቅል ጉዳት ደረሰበት።
በላንሴት ጠቅላይ ሆስፒታል የጭንቅላት ቀዶ ጥገና ቢደረግለትም፣ ከአደጋው በኋላ ለ7 ወራት ያህል እስካሁን ድረስ በአልጋ ላይ ራሱን ስቶ ይገኛል።
መጀመሪያ የሕክምና ወጪውን የሸፈነው ተቋራጭ በኋላ ድጋፉን በማቋረጡ፣ ቤተሰቡ አሁን ከፍተኛ የሕክምና ወጪ ጫና ውስጥ ገብቷል።
ዛሬ አቤል ሕይወቱን ለማዳን የእኛን እገዛ ይሻል። 🙏
እባክዎ በሚችሉት መጠን ያግዙ። የእርስዎ ትንሽ ድጋፍ ለአቤል ትልቅ ተስፋ ሊሆን ይችላል።
የባንክ ሒሳብ (CBE)
እታለማሁ አሰፋው ወ/መድኅን (ወላጅ እናት)
1000348860538
+251-911-398024 / +251-931-534451
እባክዎ ይህን መረጃ SHARE በማድረግ ለብዙ ሰዎች ያድርሱ። ምናልባት የእርስዎ አንድ ሼር ወይም አንድ አስተዋጽኦ የአቤልን ሕይወት ለማዳን ወሳኝ ሊሆን ይችላል።
ፈጣሪ የሚረዱትን ይባርክ።
Via: ቤተሰቡ
Source: FastMereja








No comments yet.