ስናስታውሶ!!
ራስዎንና ድርጅቶን ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይታደጉእያልን ከአክብሮት ጭምር ነው!!
ሐምሌ 30 ከመጠናቀቁ በፊት ግብሮን አጠናቀው በመክፈልጥንቅቅ ያለ የዜግነት ግዴታዎን የተወጡ መሆኑን ያረጋግጡ፡፡
ለአዲስ አበባ ከተማ ሁለንተናዊ ዕድገትና ብልጽግና የድርሻዎንማበርከትዎን እያስተዋሉ ደስ ይሰኙ፡፡
የደረጃ ‘’ለ’’ ግብር ከፋይ ሆነው ከሐምሌ 30 በፊትየሚጠበቅብዎትን ግብር ሲከፍሉ፡
አንድም ከቅጣትና አላስፈላጊ ውጣ ውረድ ይድናሉ
እንደገናም ለከተማዋ ዕድገት ግዴታውን እንደተወጣ ዜጋኩራትን ይኮራሉ፡፡
ቢኮሩም ይገባዎታል፡
የግብር ግዴታዎን ከሐምሌ 30 በፊት ተወጥተዋልና፡፡









No comments yet.