ነገ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም የጥገና ሥራ ለማከናዎን የኃይል አቅርቦት የሚቋረጥባቸው አካባቢዎች፦
✅ ከጠዋቱ 2፡00-11፡00
👉ቀጨኔ ሰብስቴሽን፣ችሎት አደባበይ፣ ሰሜን ማዘጋጃ፣ ሸገር መናፈሻ፣ ዕንቁላል ፋብሪካ፣
👉አባዲና፣ ሩፋኤል ቤ/ክ፣ ሚኒሊክ ሆስፒታል፣ ጀርመን ድልድይ፣ እና አካባቢው፣
👉 ጋርመንት፣ በግ ተራ፣ ጎፋ ካምፕ ኮንዶሚኒየም፣ ጀርመን አደባባይ፣ ካፍ ነዳጅ ማደያ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉 ሳሪስ ነጋ ቦንገር፣ ጀሶ ፋብሪካ፣ ብሔረፅጌ፣ ቆዳ ፋብሪካ ፣ ፓስታና መኮረኒ እና አካባቢው፣
✅ ከጠዋቱ 2፡00 – 10፡00
👉በወልዲያ ሪጅን አዳጎ፣ ውድሜን፣ ሰዋሜዳ፣ ውርጌሳ፣ጊራና እና አካባቢው የኃይል አቅርቦት ተቋርጦ ይቆያል፡፡
ስለሆነም በተጠቀሱት አካባቢዎች የምትገኙ ክቡራን ደንበኞቻችን የጥገና ሥራው ተጠናቆ የኃይል አቅርቦቱ እስኪ መለስ ድረስ በትዕግስት እንድትጠብቁን በትህትና እንጠይቃለን።
#የኢትዮጵያኤሌክትሪክአገልግሎት
Source: GetuTemesgen








No comments yet.