ግራር ሆቴል

- Advertisement -
Sidebar AD

Grand Opening

የምቾት፣ የጥራት እና የእንግዳ አቀባበል አዲስ ምዕራፍ በሀዋሳ!

በ240 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነባው በሀዋሳ ከተማ ለእንግዶቹ ዘመናዊና ምቹ አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ሆኗል።

📅 የመክፈቻ ቀን: ሐምሌ 14፣ 2018 ዓ.ም.

📍 አድራሻ

ሀዋሳ ከተማ፣ ሀይቅ ዳር ክፍለ ከተማ 05 ሰፈር ከመዳኒዓለም ቤተክርስቲያን ወደ አሞራ ገደል በሚወስደው መንገድ በስተቀኝ በኩል ሠላሳ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል

🛎️ የሚሰጡ አገልግሎቶች

🏨 30 ዘመናዊ የመኝታ ክፍሎች

🍽️ ዘመናዊ ሪስቶራንት

☕ ካፌ

🎉 ለሠርግ፣ ለስብሰባ እና ለተለያዩ ዝግጅቶች የሚሆን አዳራሽ

በቋሚ 30 እና በጊዜያዊ 7 ሠራተኞች በመታገዝ ለደንበኞቹ ከፍተኛ ጥራት ያለው አገልግሎት ለመስጠት ዝግጁ ነው።

ባለቤት: አቶ ሃይማኖት ተዘራ

📞 ለበለጠ መረጃ:
+251 95 657 5718

– ምቾትን፣ ጥራትን እና ልዩ የእንግዳ አቀባበልን በአንድ ስፍራ!






Source: GetuTemesgen

Comments

No comments yet.

- Advertisement -
Advertisement post bottom1

You might want to listen to: